ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ የግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ፣ የአባላት ተሳትፎና የሃብት አሰባሰብ የኮሙዩኒኬሽን እቅድ ትውውቅ አደረገ።
ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ የግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ፣ የአባላት ተሳትፎና የሃብት አሰባሰብ የኮሙዩኒኬሽን እቅድ ትውውቅ አደረገ። ሞላሌ ጥር 26/2018ዓ.ም(መማመኮጉ) የመንዝ ማማ ወረዳ አልማ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ፣ የአባላት ተሳትፎና የሃብት አሰባሰብ የኮሙዩኒኬሽን እቅድ ትውውቅ አድርጓል። በእቅድ…
ለመጪው የክረምት ወቅት በቂ ቅድመዝግጅት እየተደረገ ነው።
ለመጪው የክረምት ወቅት በቂ ቅድመዝግጅት እየተደረገ ነው። ሞላሌ ጥር 20/2018ዓ.ም(መማመኮጉ)በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ምድር ወረዳ በአምቦውሃ ችግኝ ጣቢያ በዘመናዊ የግብርና ልማት ስርዓት እየለማ ያለ ችግኝ ተጎብኝቷል። በጉብኝቱ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ተክለየስ በለጠ፣የሰሜን ሸዋ ዞን መንግስት ኮሙዩኒኬሽን…
የከተራ እና ጥምቀት በዓላት በድምቀትና በሰላም ተከብረዋል።
ሞላሌ: ጥር 11/2018 ዓ.ም (መማመኮ) የሞላሌ ከተማ አሰተዳደር ሰላምና ደህንነት ፅህፈት ቤት የከተራና የጥምቀት በዓል በሰላም መከበራቸውን አስታወቀ። የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ እንግዳሰው ታለጌታ በሞላሌ ከተማና አካባቢው ትናንት ታቦታቱ ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባሕር ወርደዋል። በዛሬው እለትም ታቦታት ከጥምቀተ…
የሞላሌ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ተማሪዎች
የሞላሌ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ተማሪዎች የትብብር ስልጠና በመንዝ ማማ ምድር ወረዳ አሰተዳደር ጽ/ቤት በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ቡደን የኮደርስና ሌሎች ተዛማጅ ስልጠናዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ሥልጠናውንም የቡድኑ የኔትወርክ አስተዳደር ባለሙያ የሆኑት አቶ ደበበ ባህረ እየሰጧቸው ይገኛሉ፡:
ከጣርማ በር መለያ ሰፌድ ሜዳ ሞላሌ ወገሬ ሊሰራ የተጀመረዉ የአስፋልት መንገድ ባለመሰራቱ ለከፍተኛ እንግልትና ወጪ ዳርጎናል ሲሉ የሞላሌ ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ቅሬታቸዉን አሰሙ፡፡ አመራሮች በበኩላቸዉ በመሪነት ሚናቸዉ ላይ ጫና ማሳደሩን ተናግረዋል፡፡
ከጣርማ በር መለያ ሰፌድ ሜዳ ሞላሌ ወገሬ ሊሰራ የተጀመረዉ የአስፋልት መንገድ ባለመሰራቱ ለከፍተኛ እንግልትና ወጪ ዳርጎናል ሲሉ የሞላሌ ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ቅሬታቸዉን አሰሙ፡፡ አመራሮች በበኩላቸዉ በመሪነት ሚናቸዉ ላይ ጫና ማሳደሩን ተናግረዋል፡፡ ሞላሌ ህዳር 2/2018ዓ.ም (መማመኮጉ)ከጣርማ በር መለያ ሰፌድ ሜዳ…
ግምቱ ከ2ሚሊዮን 500ሺህ ብር በላይ የሆነ የህክምና መሳሪያ እና የቢሮ ዕቃ ድጋፍ ተደረገ
ግምቱ ከ2ሚሊዮን 500ሺህ ብር በላይ የሆነ የህክምና መሳሪያ እና የቢሮ ዕቃ ድጋፍ ተደረገ። ሞላሌ ህዳር 12/2018ዓ.ም(መማመኮጉ) ግምቱ ከ2ሚሊዬን 500ሺህ ብር በላይ የሆነ የህክምና መሳሪያ እና የቢሮ ዕቃ ድጋፍ መደረጉን የመንዝ ማማ ወረዳ ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት አስታወቀ። የፅ/ቤቱ ሀላፊ አቶ ተክለአብ…
በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ወረዳ ዘካሪ፣መከሪ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም በሚል መሪ ቃል ከሃይማኖት አባቶችና ከሃገር ሽማግሌዎች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ ።
በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ወረዳ ዘካሪ፣መከሪ የሃይማኖት አባቶችና የሃገር ሽማግሌዎች ለዘላቂ ሰላም በሚል መሪ ቃል ከሃይማኖት አባቶችና ከሃገር ሽማግሌዎች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ ። ሞላሌ ህዳር 13/2018ዓ.ም ( መ/ማ/መኮጉ ፅ/ቤት) በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝ ማማ ወረዳ ዘካሪ፣መካሪ የሃይማኖት አባቶችና…
እንኳን ደህና መጡ !! መንዝ ማማ ምድር ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት!
Welcome to WordPress. This is your first post. Edit or delete it, then start writing!
















